በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል እያሉ ነው


ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል እያሉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ሰሜን ሶሪያ ውስጥ የሚዋጉትን ኩርዶች ሲረዱ የነበሩትን አሜሪካውያን ወታደሮች በማስወጣታቸው ሲነቀፉ ሰንብተዋል ። አሁን ደግሞ በአካባቢው ወታደራዊ ዘመቻዋን እያፋፋመች ባለችው በቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል ለዚያም ዝግጅት ተደርጉዋል እያሉ ናቸው።

XS
SM
MD
LG