በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእርቀ ሰላም ኮሚሽን በደቡብ ክልል ምክክር ጀመረ


የእርቀ ሰላም ኮሚሽን በደቡብ ክልል ምክክር ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የእርቀ ሰላም ኮሚሽን በደቡብ ክልል በሚያከናውነው ሰላምና እርቅ ሥራ ዙርያ ከክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ጋር ዛሬ በጽ/ቤታቸው መከሩ።ኮሚሽኑ በዚህ ወቅት እንዳለው በሕዝብ መካከል ሳይታወቅ የገነገነውን በቀል ቁርሾና ጥላቻዎችን በጥናትና በአገር በቀል እውቀት ላይ ተመስርቶ ለመፍታት የሚያስችል ስራ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG