No media source currently available
በደቡብ ክልል ኮንታ ልዩ ወረዳ ጥቅምት 2/2012 ዓ.ም ከለሊቱ ዐስር ሰዓት አከባቢ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የልዩ ወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።