በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እነ ብሪጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ በዋስ ተፈቱ


እነ ብሪጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ በዋስ ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

ዛሬ ማምሻውን ከእስር የተለቀቁት፤የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ኃላፊ የነበሩት ብሪጋዲየር ጄነራል ተፈራ ፣ የክልሉ ሕዝብ ደህንነትና የሰላም ግንባታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ የነበሩት ኮሎኔል አለበል አማረና የአማራ ክልል ሚሊሽያ ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩት ኮሎኔል በአምላኩ አባይ መሆናቸውን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ኢዮብ ጌታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG