በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋር 17 ሰዎች መገደላቸውን የአፋምቦ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ


በአፋር 17 ሰዎች መገደላቸውን የአፋምቦ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አሳይታ ዱብቲ አካባቢ የውጭ አገር መታወቂያና ተሽከርካሪ ይዘዋል የተባሉ ታጣቂዎች ከትላንት በስቲያ ሰነዘሩት በተባለው ጥቃት በርካታ ሰዎች መሞታቸውንና መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG