በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አላማዬ ከአፍሪካ የሚመጡ ምርቶችን ዓለም በተለየ መልኩ እንዲያያቸው ነው- አቢ ሹልዝ


አላማዬ ከአፍሪካ የሚመጡ ምርቶችን ዓለም በተለየ መልኩ እንዲያያቸው ነው- አቢ ሹልዝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00

ከኢትዮጵያ በጉዲፈቻ በአሜሪካዊ ቤተሰቦች ተወስዳ ያደገችው ኢትዮጵያዊቷ ዲዛይነር አባይ ሹልዝ ወደ ትውልድ አገሯ ከዓመታት በፊት ተመልሳ፤ የገበያ ጥናት ማድረጕን ትናገራለች፡፡ ጥናቷን ስትጨርስም ዛፍ የተሰኝ የቆዳ ቦርሳ አምራች ድርጅት ከፍታ ከደርዘን በላይ ሴት ሰራተኞችን ቀጥራ እያሰራች ትገኛለች፡፡ የቪኦኤዎቹ ሃይዲ አዳምስ እና አቢ ሰን ስለ ስኬቷ አነጋግረዋታል፡፡ ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳ እንዲ አዘጋጅታዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG