በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል በታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


በኦሮምያ ክልል በታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን የጉሊሶ ከተማ ከንቲባ “ማንነታቸው አልታወቀም” በተባሉ ታጣቂዎች ትናንት ማታ መገደላቸውን የወረዳው አስተዳደርና ፀጥታ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG