በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ብሐራዊ የጤና ጥናትና ምርምር መረጃ ማደራጃ ማዕከል ይፋ ተደረገ


የኢትዮጵያ ብሐራዊ የጤና ጥናትና ምርምር መረጃ ማደራጃ ማዕከል ይፋ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

የኢትዮጵያ ብሐራዊ የጤና ጥናትና ምርምር መረጃ ማደራጃ ማዕከል ይፋ ተደረገ። ማዕከሉ የበሽታ ምክንያቶችን እና ተጋላጭነትን መረጃ ይደራጃል ተብልዋል። ማዕከሉ ለመገንባት የቢልና ሚሊንዳጌት ፋውንዴሽ አስራ ሁለት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አበርክቷል።

XS
SM
MD
LG