No media source currently available
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በሚፈጠሩ ግጭቶች ሰዎች ከቀያቸው፣ ከተወለዱበትና ጎጆአቸውን ቀልሰው ከሚኖሩበት ስፍራ ሲፈናቀሉ ኑሮአቸውም አብሮ ምስቅልቅሉ ይወጣል።