በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

40 የሚሆኑ ሜዲቴራኒያን ባሕርን ሊያቋርጡ ሲሞክሩ ሰመጡ


40 የሚሆኑ ሜዲቴራኒያን ባሕርን ሊያቋርጡ ሲሞክሩ ሰመጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

ሜዲቴራኒያን ባሕርን ሊያቋርጡ የነበሩ አርባ የሚሆኑ ሰዎች ትናንት /ማክሰኞ/ መስጠማቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር አስታወቀ። ሰዎቹ የተነሱት ከሊብያ ዋና ከተማ ትሪፖሊ በስተምሥራቅ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኝ አል-ኾምስ ከተማ ነበር።

XS
SM
MD
LG