በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍልሰተኞች በማልታ ወደብ


ፍልሰተኞች በማልታ ወደብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:27 0:00

ማልታ 356 ፍልሰተኞችን ያሳፈረ የረድዔት መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ ፈቀደች። አብዛኞቹ ከሱድን የተሰደዱ ሲሆኑ ከ100 በላይ ከዕድሜ በታች የሆኑ ልጆች እንደሚገኙባቸው ተግልጿል። ማልታ የኖርዌ ባንዴራ የሚያውለበልበው ኦሽን ቫኪንግ የተባለው መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ የፈቀደችው ስድስት የአውሮፓ ሀገሮች ፍልሰተኞቹን ለመቀበል ከተስማሙ በኋላ ነው።

XS
SM
MD
LG