No media source currently available
ማልታ 356 ፍልሰተኞችን ያሳፈረ የረድዔት መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ ፈቀደች። አብዛኞቹ ከሱድን የተሰደዱ ሲሆኑ ከ100 በላይ ከዕድሜ በታች የሆኑ ልጆች እንደሚገኙባቸው ተግልጿል። ማልታ የኖርዌ ባንዴራ የሚያውለበልበው ኦሽን ቫኪንግ የተባለው መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ የፈቀደችው ስድስት የአውሮፓ ሀገሮች ፍልሰተኞቹን ለመቀበል ከተስማሙ በኋላ ነው።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ