ከ19 ዓመት በላይ በጥብብ ወስጥ ቆይታለች፡፡ ስራዎቿ በየቤታችን ቢደርሱም እስካሁን ድረስ ግን ብዙዎቻችን አናውቃትም፡፡ ከሃያ በላይ የቴሌቭዥን እና የሬዲዮ ድራማዎችን ፅፋለች፡፡ ‘ዝነኞቹ’ እና ‘ከሰላምታ ጋር’ የተሰኙ ሁለት የመድርክ ቲያትሮችን ለህዝብ አድርሳለች፡፡ በተለይ ከሰላምታ ጋር በተለያዩ አገራት ከአማረኛ ቕንቕ ወጪ በሰርቢያ፣ ጀርመንኛ መጀመሪያ በተፃፈበት እንግሊዘኛ 'Deseperate to fight' ተብሎ ተተርጉሞ በብሩንዲ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ስዊድን እና ኒውዮርክ ታይቷል፡፡ በኒዎርክ ድራማ ት/ቤት ውስጥም የምስራቅ አፍሪካ ሴት ፀሃፍት ስራዎች ውስጥ ተካቶ ለማስተማሪያነት እያገለገለ ይገኛል፡፡
በአሁን ሰዓት በከፍተኛ ጉጉት የሚታየው ‘ደርሶ መልስ’ የቴሌቪዥን ድራማም ፀሃፊም ናት፡፡ የዛሬ የጥበብ ታዛ እንግዳች ጸሃፊ ተውኔት መዓዛ ወርቁ ናት፡፡ ከኤደን ገረመው ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጋለች፡፡
ትንሽ ድፍረት የፈጠራ ስራን እጅግ ያጎለብታል ትላለች- ፀሃፊ ተውኔት መዓዛ ወርቁ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ