በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋሮችና በኦሮሞዎች መካከል የተፈጠረ ችግር የለም ተባለ


በአፋሮችና በኦሮሞዎች መካከል የተፈጠረ ችግር የለም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

ምዕራብ ሀረርጌ ዞን ውስጥ ትናንት የተፈፀመው ግድያ የታጠቁ ግለሰቦች ያደረሱት ጥቃት እንጂ በአፋሮችና በኦሮሞዎች መካከል የተፈጠረ አለመሆኑን የክልሎቹ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ጥቃት አድራሾቹን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና አካባቢውን ለማረጋጋት በጋራ እየሠራሩ መሆናቸውን የሁለቱም ክልሎች ባለሥልጣናት ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG