በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወታደራዊ ዕዝ በሀዋሳ ከኅብረተሰቡ ጋር ተወያየ


ወታደራዊ ዕዝ በሀዋሳ ከኅብረተሰቡ ጋር ተወያየ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:20 0:00

በሃዋሳ ከተማ ውስጥ የበረታ የሥርዓት አልበኝነት መኖሩን ገልፆ የህግ የበላይነትን የመማስከበር ሥራ እየሠራ መሆኑንም ጊዜያዊው ወታደራዊ ዕዝ አስታውቋል። ዕዙ ዛሬ ከተመረጡ የኅብረተሰብ ተወካዮች ጋር በሃዋሳ ላይ መወያየቱ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG