በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞ ጉዳይ መታየት ጀመረ


የእነ ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞ ጉዳይ መታየት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00

የባሕር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የእነ ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ዛሬ ተመልክቷል፡፡ መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማሰባሰብ በሚል የ14 ቀናት ጠይቆ ነበር። ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን ውድቅ አድርጎታል፡፡ እስከ ነሀሴ 13/2011 ዓ.ም ድረስ የክስ መዝገባቸውን እንዲከፍትም ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

XS
SM
MD
LG