No media source currently available
በድሬዳዋ ከተማ በዳቦ ማምረትና ማከፋፈል ዘርፍ ለመሰማራት በቅርቡ በሽርክና ከተደራጁ አምስት ወጣቶች መካከል አንዱን ወጣት ማርኮን ይልማን ለጋቢና ቪኦኤ እንግዳ አድርገነው ነበር።