No media source currently available
ዛሬ በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ፣ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት፣የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ትኩረት ያደረጉ የተቃውሞ እና የድጋፍ ሰልፎች ተከናውነዋል፡፡በዚያ ካገኘናቸው ተሳታፊዎች መካከል የተወሰኑትን ሀሳብ አድምጠናል፡፡