በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በኬንያ


ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በኬንያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

ሰኔ 22 በኬንያ ፖሊስ ተይዘው የኬንያ ፍርድ ቤት ባለፈውሀሙስ ወደ ሀገር እንዲመለሱ የወሰነባቸው የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች እስካሁን ወደ ሀገር አለመመለሳቸው ታውቋል። ኢትዮጵያዊያኑ የተያዙት ናይሮቢ ካዮሌ በሚባል ቦታ ሲሆን፣ አዘዋዋሪዎቻቸው ለወራት ቤት ውስጥ አቆይተዋቸው እንደነበረ ለኬንያ ፍርድ ቤት ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG