No media source currently available
በ2011 በጀት ዓመት ከአንድ ነጥብ አራት ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የኮትሮባንድ ዕቃ መያዙን እና ከአንድ ሺህ በላይ የኮንትሮባንድ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡