No media source currently available
መልሶ ለማቋቋምና ለዘላቂ ልማት የሚውል ከዴንማርክ፣ ከጃፓንና ከተባበሩት መንግሥታት የልማት መርኃግብር - ዩኤንዲፒ በተገኘ አምስት ሚሊየን ዶላር 5 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያ ዙር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የመርኃግብሩ የኢትዮጵያ ኃላፊ ተናግረዋል፡፡