በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መቀሌ 70 እንደርታ ክለብ አሸናፊ ሆነ


መቀሌ 70 እንደርታ ክለብ አሸናፊ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

መቀሌ70 እንደርታ ክለብ የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ:: የ2011 የፕሪሚየር ሊግ ውድድሩ ትናንት ሲጠናቀቅ መቀሌ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ግዜ ዋንጫ አንስቷል:: ሲዳማ ቡናና ፋሲል ከነማ ደግሞ በሊጉ ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን አጠናቀዋል::

XS
SM
MD
LG