በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግና ኦፌኮ አባላቶቻችን ታሰሩ አሉ


ኦነግና ኦፌኮ አባላቶቻችን ታሰሩ አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር እና የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ አባላቶቹ አለአግባብ እየተሠራባቸው መሆኑን ተናገሩ። የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ በበኩሉ በሕግ ጥሰት እንጂ በፖለቲካ እንቅስቃሴ የታሰረ ሰው የለም ብለዋል።

XS
SM
MD
LG