No media source currently available
በባህርዳርና በአዲስ አበባ የ5ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን ህይወት የወሰደ አመፅ ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት ከ3መቶ በላይ ሰዎችን በተጠርጣሪነት በቁጥጥር ሥር አውሏል፡፡