No media source currently available
የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር(ትዴት) ሊቀ መንበር አረጋዊ በርኸ መቀሌ ላይ በነበረው የጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና ሜ/ጄኔራል ገዛኢ አበራ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ ለመካፈል በተገገኙበት የድብደባ ሙከራ እንደተደረገባቸው እና ለአንድ ቀን በፖሊስ ታስረው እንደነበር ተናግረዋል።