በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመሰንበቻው የባለሥልጣናቱ ግድያ እና አንድምታ


የመሰንበቻው የባለሥልጣናቱ ግድያ እና አንድምታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:55 0:00

“ሁለት አቅጣጫ የያዘ ጥቃት ነው። አንደኛው .. በጀነራል ሰዓረ ላይ የተቃጣው .. በኢትዮጵያዊነት ላይ። ሁለተኛው ዶ/ር አምባቸው መኮንን የደረሰው .. በማዕከላዊነት ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው።” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ። “ይሄ ጥቃት ኢትዮጵያዊነትን ይበልጥ አጠናክሮ መሄድ አለበት ብዬ ነው የማነው። .. ‘ከዚህ ምን እንማራለን?’ .. ‘እንዳይደገምስ ምን መደረግ አለበት?’ የሚለው ተጠናቅሮ መቀጠል አለበት የሚል ዕምነት አለኝ።” አቶ ክቡር ገና።

XS
SM
MD
LG