በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳይ


የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

የኢትዮጵያ የብሄራዊ መረጃና የደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተርን አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ ዐቃቤ ሕግ ክሥ የመሠረተባቸው አራት ሰዎች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው ፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዘዘ። ዐቃቤ ሕግ ላቀረበው የምስክሮች ጥበቃ ጥያቄ ማብራሪያ እንዲሰጥም ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG