በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ጉባዔ ያካሂዳል


የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ጉባዔ ያካሂዳል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

ኢትዮጵያ፣ ለሱዳን ፖለቲካዊ ቀውስ መፍትሔ ፍለጋ፣ ለማንኛውም ቡድን ሳትወግን፣ የሱዳንን ሕዝብ ፍላጎትና ጥቅሞች መሠረት ያደረገ ድጋፏን እንደምትሰጥ፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ጉባዔ እንደሚያደርግም ታውቋል።

XS
SM
MD
LG