No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ አመራሩ ከዘለቁ ወዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰቱ አዎንታዊ እርምጃዎች አንዱ በመገናኛ ብዙኃን ላይ ማነቆ ሆኖ የቆየው ህግ መወገድ ነው። ህጉ ላይ መሻሻል እየተደረገ ሲሆን ለጊዜው የመናገር ነፃነት በአገሪቱ ሰፍኗል።