በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳናውያኑ ለመነጋገር ተስማሙ


ሱዳናውያኑ ለመነጋገር ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

የሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤትና ተቃዋሚዎቹ ተቋርጦ የነበረውን ውይይት ለማስቀጠል በሚያስችሉ አምስት ነጥቦች ላይ መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል። ወገኖቹ ለመነጋገር የተስማሙት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጀመሩትን የማግባባት ሙከራ ተከትሎ መሆኑ ተነግሯል። የስምምነቱን ጉዳይ ይፋ ያደረጉት በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደርና የሱዳን ዕርቅ ጉዳይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር መሃመድ ድሪር ናቸው።

XS
SM
MD
LG