No media source currently available
በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ግጭት አስነስተዋል ተብለው የተጠረጠሩ 224 ሰዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡