ቃልኪዳን አርዐያ ፡-ኢትዮጵያ ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችን የሚያነቃቃ መርሃ-ግብር አነስተኛ ነው፡፡
በቅርቡ በኢትዮጵያ የዮናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ለ “ሰላም እቆማለሁ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው የአጫጭር ፊልሞች ውድድር አካሄዷል፡፡ ተወዳዳሪዎች ከ3 ደቂቃ ባልበለጠ የጊዜ ተመን ፣ ስለ ሰላም የሚያስቡትን እንዲያሳዩ በሚጠይቀው በዚህ ውድድር ላይ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ ወጣቶችን በተከታታይ እናስተዋውቃችኋለን፡፡ ለዛሬ “አናጺው” በሚል ርዕስ የሶስተኛ ደረጃን ያገኘው ቃልኪዳን አበራ፣ ስለ ተወዳደረበት አጭር ፊልምና ስለ ወድድሩ ፋይዳ የነገረንን ሰንቀናል፡፡ከስር የሚገኘውን መስፈንጠሪያ በመጫን ያዳምጡ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ