ቃልኪዳን አርዐያ ፡-ኢትዮጵያ ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችን የሚያነቃቃ መርሃ-ግብር አነስተኛ ነው፡፡
በቅርቡ በኢትዮጵያ የዮናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ለ “ሰላም እቆማለሁ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው የአጫጭር ፊልሞች ውድድር አካሄዷል፡፡ ተወዳዳሪዎች ከ3 ደቂቃ ባልበለጠ የጊዜ ተመን ፣ ስለ ሰላም የሚያስቡትን እንዲያሳዩ በሚጠይቀው በዚህ ውድድር ላይ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ ወጣቶችን በተከታታይ እናስተዋውቃችኋለን፡፡ ለዛሬ “አናጺው” በሚል ርዕስ የሶስተኛ ደረጃን ያገኘው ቃልኪዳን አበራ፣ ስለ ተወዳደረበት አጭር ፊልምና ስለ ወድድሩ ፋይዳ የነገረንን ሰንቀናል፡፡ከስር የሚገኘውን መስፈንጠሪያ በመጫን ያዳምጡ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
የጥምቀት በአል ኢትዮጵያ እና በኤርትራ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥብቅ የሆነው የባይደን በዓለ ሲመት ታዳሚዎችን ይቀንሳል
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ኮቪድ 19 በባህላዊ አልባሳት ሽያጭ ላይ ስለፈጠረው ጫና
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
በሥነ-ጥበብ ማህበረሰብን ማከም ይቻላል - የሥነ-ጥበብ ባለሙያ ዮናስ ሀይሉ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
"ሴቶች በሚገባ ኃላፊነታቸውን መወጣት ከቻሉ ሰላም ያመጣሉ" - የጥያቄዎ መልስ እንግዶቻችን