ቃልኪዳን አርዐያ ፡-ኢትዮጵያ ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችን የሚያነቃቃ መርሃ-ግብር አነስተኛ ነው፡፡
በቅርቡ በኢትዮጵያ የዮናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ለ “ሰላም እቆማለሁ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው የአጫጭር ፊልሞች ውድድር አካሄዷል፡፡ ተወዳዳሪዎች ከ3 ደቂቃ ባልበለጠ የጊዜ ተመን ፣ ስለ ሰላም የሚያስቡትን እንዲያሳዩ በሚጠይቀው በዚህ ውድድር ላይ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ ወጣቶችን በተከታታይ እናስተዋውቃችኋለን፡፡ ለዛሬ “አናጺው” በሚል ርዕስ የሶስተኛ ደረጃን ያገኘው ቃልኪዳን አበራ፣ ስለ ተወዳደረበት አጭር ፊልምና ስለ ወድድሩ ፋይዳ የነገረንን ሰንቀናል፡፡ከስር የሚገኘውን መስፈንጠሪያ በመጫን ያዳምጡ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ