በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ በዋሽንግተን ዲሲ ህዝባዊ ውይይት አከናወነ


ኢዜማ በዋሽንግተን ዲሲ ህዝባዊ ውይይት አከናወነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

ሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተዋህደው የፈጠሩት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ ከሀገር ውጪ የመጀመሪያ የሆነውን የማስገንዘቢያ መድረክ በአሜሪካ ምድር አድርጓል፡፡ ትናንት በዋሽንግተን ዲሲ በነበረው ዝግጅት ላይ የፓርቲው አመራሮች በመጪው ምርጫ ላይ ከመፎካከር ይልቅ ቅድሚያ የሚሰጧቸው ጉዳዮች እንዳሉ ለታዳሚዎች ተናግረዋል፡፡ ሀብታሙ ስዩም በስፍራው ተገኝቶ ያየውን የሰማውን በቀጣዩ ዘገባው ያጋራናል፡፡

XS
SM
MD
LG