No media source currently available
"ኢትዮጵያውያን ዓለም የመሰከረላቸው እንደ ጥበብ ሻማ ሕብር ባጌጠ ባህላዊ ማንነት የተሳሰርን፣ በፍቅር አብረን የኖርን ሕዝቦች ነን" ብለዋል፤ የኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ሂሩት ካሳ፡፡