No media source currently available
የኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት “ልንወረወርበት ከነበረው አዘቅት የማገገም ሁኔታ አሣይቷል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር በተለይ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናገሩ።