No media source currently available
ኤርትራውያን እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ጨምሮ በበርካት የዓለም ከተሞች የድጋፍና የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ ዛሬ ለንደን የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተገኙትን አቶ አሉላ አብርሃምንና በትናንቱ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የተካፈሉትን ወ/ሮ ሰላም ኪዳኔ አነጋግረናል፡፡