በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋ በማዕድን ጥናት ላይ የሚሰሩ ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ ተያዙ


በምዕራብ ወለጋ በማዕድን ጥናት ላይ የሚሰሩ ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

የምዕራብ ወለጋ ዞን ፀጥታና ደኅንነት ፅህፈት ቤት ከሁለት ወራት በፊት በነጆ ወረዳ በማዕድን ጥናት ላይ የሚሰሩ አምስት ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦችን ቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG