በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራና የቅማንት ህዝቦች ዕርቀ ሰላም አካሄዱ


የአማራና የቅማንት ህዝቦች ዕርቀ ሰላም አካሄዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይና በታች አርማጭሆ ወረዳዎች የሚገኙ የአማራና የቅማንት ህዝቦች በትላንትናው ዕለት የእርስ በርስ ግንኙነት በማድረግ በመሀከላቸው ተፈጥሮ የነበረውን የሻከረ ግንኙነት የሚያጠፋ ዕርቀ ሰላም አካሄዱ።

XS
SM
MD
LG