በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጌዴዖ ተፈናቃዮች ድጋፍ


ለጌዴዖ ተፈናቃዮች ድጋፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

"ከአሁን በኋላ ከእናንተ የሚጠብቀው ጥያቄ ተፈናቅልናል ዕርዳታ አቅረቡልን ሳይሆን ባለንበት አካባቢ ውሃ አስገቡልን፣ ትምህርት ቤት አስገንቡልን የሚል መሆን አለበት" ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት ዳይሬክተርና አክቲቪስት ታማኝ በየነ፡፡

አክቲቪስት ታማኝ በየነና የወርል ድቪዥን ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ኤድዋርድ ብሮውን በጌዴዖ ዞን ገደብ ወረዳ ተገኝተው ድጋፍ አድርገዋል፡፡

ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት ዳይሬክተር አቶ ታማኝ በየነ ከተለያዩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና ዲያስፖራ ያሰባሰበውን ከ1 ሚሊየን ዶላር በላይ ለወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ማስረከቡ ይታወሳል፡፡

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG