No media source currently available
አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) ባለፈው ሣምንት የተመሠረተውን “የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ” ተብሎ የተሰየመ አዲስ ፓርቲ ካቋቋሙት መካከል “የለበትም” ብለዋል የፓርቲው ፕሬዚዳንት። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ሊቀመንበር አስተባብለዋል።