በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ ትውልድ ፓርቲ "ፓርቲዬን ተነጠኩ" አለ


አዲስ ትውልድ ፓርቲ "ፓርቲዬን ተነጠኩ" አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) ባለፈው ሣምንት የተመሠረተውን “የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ” ተብሎ የተሰየመ አዲስ ፓርቲ ካቋቋሙት መካከል “የለበትም” ብለዋል የፓርቲው ፕሬዚዳንት። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ሊቀመንበር አስተባብለዋል።

XS
SM
MD
LG