በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ጉዳይ


የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

በግጭት ምክንያት ከኦሮሚያና ከቤኒሻንጉል ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የተፈናቀሉ ሰዎች ወደየቀድሞ መኖሪያቸው መመለስ መጀመራቸውን የክልሎቹ የጋራ ሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። የማቋቋሚያና በግጭቱ ወቅት የተፈጠረውን ቁስል የማከምና የማሻር ሥራ በቀጣይነት እንደሚከናወን የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ተሾመ ደሣለኝ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG