No media source currently available
የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እገዛ ያደርጋል ተብሎ የታመነበትን የአሜሪካን መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ለማፋጠን የታሰበ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ የኢትዮጵያ አጋርነት ጉባዔ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት እየተካሄደ ነው።