No media source currently available
ከተለምዶ ወጣ ባለ መልኩ በመጠሪያ ስማቸው ላይ የእናታቸውን ስም የሚያካትቱ ኢትዮጵያዊያን እየተበራከቱ ነው፡፡ ከዚህ ዑደት ፊታውራሪዎች መካከል የኪነ-ጥበብ ሰዎች ይገኙበታል፡፡