በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፋናቀሉ ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው ተባለ


ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፋናቀሉ ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ቁጥራቸው ወደ አንድ ሚሊዩን የሚጠጉ ዜጎች ወደ የቀያቸው መመለሳቸውን የጠ/ሚ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ መንግሥት ተፋናቃዮቹን መመለስ የጀመረው በቀድሞ የመኖሪያ አካባቢያቸው የነበረው የፀጥታ ሥጋት ለመወገዱ እርግጠኛ በመሆኑ ነው ሲሉ የጠ/ሚ ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ቢል ለኔ ሥዩም ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG