በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል የአፋር ፖሊስን በግድያ ከሰሰ


የሶማሌ ክልል የአፋር ፖሊስን በግድያ ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የአፋር ፖሊስ አባላት 11 አርብቶ አደሮቸን ገደሉብኝ ሲል የሶማሌ ክልል መንግሥት ከስሷል፡፡ ግድውን ተከትሎ አፍደም አካባቢ የሚኖሩ ወጣቶች የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር መስመርን የዘጉ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ሃዲዱን ለማስከፈት በወሰደው ዕርምጃ ሌላ ተጨማሪ አንድ ሰው ተገድሏል ተብሏል፡፡ የአፋር ክልል መንግሥት ግን ድርጊቱን መሰረተ ቢስ ውንጀላ ነው ብሎታል፡፡

XS
SM
MD
LG