No media source currently available
በአማራ ክልል የተለያዩ የጤና ጥበቃና ማሠልጠኛ ተቋማት ውስጥ ያሉ የሕክምና ባለሙያዎች ቅሬታዎቻቸውን ያሰሙበት ሰላማዊ ሰልፍ ትናንት ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ አካሂደዋል።