No media source currently available
ከምስራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ከተፈናቀሉ የጌዴዖ ብሄር ተወላጆች ውስጥ በመጀመሪያው ዙር 15 ሺህ ዜጎችን ወደቀያቸው ለመመለስ ከትናንት አንስቶ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡