በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነአቶ በረከት ክስ በንባብ ተሰማ


የእነአቶ በረከት ክስ በንባብ ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ከህግ አግባብ ውጭ ውሎችን በመፈፀም በጥረት ኮርፖሬሽን ላይ ከ2.2 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በማለት የክልሉ አቃቢ ህግ ክስ መስርቶባቸዋል። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ክሳቸውን በንባብ አሰምቷል።

XS
SM
MD
LG