በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነአቶ በረከት ክስ በንባብ ተሰማ


የእነአቶ በረከት ክስ በንባብ ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ከህግ አግባብ ውጭ ውሎችን በመፈፀም በጥረት ኮርፖሬሽን ላይ ከ2.2 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በማለት የክልሉ አቃቢ ህግ ክስ መስርቶባቸዋል ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ክሳቸውን በንባብ አሰምቷል።

XS
SM
MD
LG