No media source currently available
ከምሥራቅና ከምዕራብ ጉጂ ዞኖች የተፈናቀሉ የጌዴኦ ብሄረሰብ ተወላጆች ለተለያዩ በሽታዎችና ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን እየተናገሩ ናቸው።