የዳቦ ነገር!
በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ብዙ ቅርንጫፎች ያሉትና ከግማሽ ምዕት ዓመት በላይ ዳቦ በማምረትና በመሸጥ ንግድ ላይ የቆየው “ሸዋ የዳቦና የዱቄት ፋብሪካ” በዳቦ ላይ እጥፍ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። እስካሁን ጭማሪ ሳያደርጉ የቆዩት ከመንግሥት ጋር በነበራቸው ስምምነት የስንዴ ዋጋ እየተደጎሙ በመቆየታቸው እንደነበረ የድርጅቱ ባለቤቶች ገልፀው ከአራት ዓመት በፊት በነበረው የዋጋ ተመን ስምምነት አሁንም ድረስ መቆየታቸው ለኪሳራ እየዳረጋቸው መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ በብረታ ብረት እና አሉሚነም ላይ የ25 ከመቶ ቀረጥ ጣሉ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በዳርፉር የተፈናቃዮች መጠለያ ሕፃናት በረሃብ እየሞቱ ነው
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
አቶ ልደቱ በሌላ አየር መንገድ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መዘጋታቸውን ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በአማራ ክልል ቋራ ወረዳ ሦስት ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
በሽረ እንዳስላሴ በአንድ መዝናኛ ስፍራ በተወረወረ የእጅ ቦምብ 17 ሰዎች ቆሰሉ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ምስራቅ ወለጋ ውስጥ በመኪና አደጋ የ43 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ወረዳው አስታወቀ