የዳቦ ነገር!
በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ብዙ ቅርንጫፎች ያሉትና ከግማሽ ምዕት ዓመት በላይ ዳቦ በማምረትና በመሸጥ ንግድ ላይ የቆየው “ሸዋ የዳቦና የዱቄት ፋብሪካ” በዳቦ ላይ እጥፍ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። እስካሁን ጭማሪ ሳያደርጉ የቆዩት ከመንግሥት ጋር በነበራቸው ስምምነት የስንዴ ዋጋ እየተደጎሙ በመቆየታቸው እንደነበረ የድርጅቱ ባለቤቶች ገልፀው ከአራት ዓመት በፊት በነበረው የዋጋ ተመን ስምምነት አሁንም ድረስ መቆየታቸው ለኪሳራ እየዳረጋቸው መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ