በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዳቦ ነገር!


የዳቦ ነገር!
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00

በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ብዙ ቅርንጫፎች ያሉትና ከግማሽ ምዕት ዓመት በላይ ዳቦ በማምረትና በመሸጥ ንግድ ላይ የቆየው “ሸዋ የዳቦና የዱቄት ፋብሪካ” በዳቦ ላይ እጥፍ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። እስካሁን ጭማሪ ሳያደርጉ የቆዩት ከመንግሥት ጋር በነበራቸው ስምምነት የስንዴ ዋጋ እየተደጎሙ በመቆየታቸው እንደነበረ የድርጅቱ ባለቤቶች ገልፀው ከአራት ዓመት በፊት በነበረው የዋጋ ተመን ስምምነት አሁንም ድረስ መቆየታቸው ለኪሳራ እየዳረጋቸው መሆኑን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG